መቅደላ ኮንስትራክሽን በአማራ ክልል ብሎም በሀገሪቱ ውስጥ በሚካሄዱ የመንገድ፤ የድልድይ እና የህንፃ ግንባታ ስራዎች ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ አዋጭነት ያለው እና የአካባቢ ደህንነትን ባገናዘበ ሁኔታ በመገንባት ቀጣይነት ያለው ተሳትፎ የማድረግ ተልዕኮ እና እ.ኤ.አ. በ2030 በመንገድ፣ በድልድይ እና በህንፃ ግንባታ ዘርፍ በክልሉ ብሎም በሀገሪቱ አርኪና ጥራት ያለው አገልግሎት በመስጠት ብቁ፣ ተወዳዳሪና ተመራጭ ኩባንያ መሆንን ረዕይው አድርጎ ይህን ለማሳካት እየሰራ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡
Mekdella Construction Plc is one amongst the four companies owned by Gafat Endowment, began its operation in 2012 GC. It is a licensed grade three general building contractor, specializing in the construction of buildings, bridges and Roads.